Portfolio

የኩባንያ አስተዳደር ለኢትዮጵያ  ባንኮች ውጤታማነት፡ መጽሐፍ

ገጽ xiv

በባንክ ውስጥ ጠንካራ የኩባንያ አስተዳደር መኖር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትና ሥራ አስፈጻሚዎች የባለአክሲዮኖችን ዒላማዎች ከግብ ማድረስ እንዲችሉ የሚያነቃቃቸው ነው። በባንክ ውስጥ የኩባንያ መላካም አስተዳደርን መተግበር ባንኩ ለሚያከናውናቸው እንቅስቃሰዎች ኃላፊና ተጠያቂ የሆነ አካል እንዲኖር ያደርጋል።

ገጽ 25

ባንክ ከከሰረ ባለአክሲዮኖች “ጥቅም ልናገኝበት እንችላለን” ብለው ያዋጡትን ገንዘብ አያገኙም። ገንዘባቸውን በባንክ ውስጥ ያስቀመጡ ግለሰቦችና ድርጅቶች ገንዘባቸውን ላያገኙ ይችላሉ። ከባንኩ ጋር ሥራ የሚሠሩ ድርጅቶች ይከስራሉ። በባንኮች ውስጥ የተቀጠሩ ሠራተኞች ሥራቸውን ያጣሉ። መንግሥት ከባንኮች የሚያገኘውን የተለያዩ ገቢዎችን ያጣል።

ገጽ 193

የአንድ ባንክ ሀብት የባለአክሲዮኖች ብቻ አይደለም። ዘጠና በመቶ ገደማው ባለአክሲዮኖች ያልሆኑ የብዙ ግለሰቦችና ተቋማት ሀብት ነው። የዳይሬክተሮች ቦርድ ባንክን የማስተዳደር ኃላፊነቱን በብቃት በመወጣት ሂደት ውስጥ ተጠያቂነቱን በደንብ እንዲገነዘብ አስፈላጊ ናቸው የተባሉ ድንጋጌዎች ተዘርዝረዋል። የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጉድለቶችን በመለየት የሚታረሙበትና የሚሻሻሉበት መንገዶች ተመላክተዋል።

የአሠራርና ሌሎች ማሻሻያዎች ልክ እንደ ካፒታል ማሳደግ ሁልጊዜ የግድ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ብቻ መመንጨት የለባቸውም። ባለአክሲዮኖች በጠቅላላ ጉባኤያቸው በማሻሻያ ሀሳቦች ላይ ተወያይተው የማሻሻያ ህሳቦችን ሊያመነጩ ይገባቸዋል።

EDUCATION AND CERTIFICATES
  1. PhD, Management, University of Hull, the UK.
  2. MSc, Management and Accounting Science, University of Southampton, the UK.
  3. BSC, Mathematics/Physics, Addis Ababa University, Ethiopia.
  4. Digital Marketing Specialist – Strategy and Leadership, Digital Marketing Institute.
  5. Management Consultant, Ethiopian Management Institute.
  6. Postgraduate Certificate in Research, University of Hull, the UK. 
LEADERSHIP/GOVERNANCE PRACTICES
  1. Founding-Owner-Manager, GOLDIE Management Consultancy Service, since 2010.
  2. Vice President, Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Association.
  3. Board Member, Berhan Bank.  
  4. Board Member, Public Private Partnership.
  5. Board Member, Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Association.
  6. Board Member, Addis Ababa Chamber of Commerce and Sectoral Association.
  7. General Manager, Pension, Insurance and Investment, Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus.
  8. Vice President, Academic and Research, International Leadership Institute.
  9. Vice President, Administration and Finance, Dynamic University College.
  10. Assistant Professor of Management, College of Telecommunications and Information Technology, Saint Mary University, Hawassa University
  11. Department Head, MBA, College of Telecommunications and Information Technology.
TRAININGS ATTENDED
  1. International Finance and Trade Strategy Program for Senior Executives. Howard University, School of Business, Washington, DC.
  2. Preparing to be the Key Actor on the Upcoming Ethiopia’s Capital Market, Mombasa/Nairobi.
  3. Corporate Governance and Strategic Competition During Foreign Bank Entry in Developing Countries. Pretoria/Johannesburg.
  4. Banking Strategy and Management, UAE.
  5. Strategic Leadership, UAE.
  6. Corporate Governance for Boards and Senior Executives, London.
  7. Corporate Governance. International Finance Corporation/World Bank Group, Ethiopia.
  8. International Financial Reporting Standard (IFRS). Addis Ababa University, Ethiopia.
  9. Change Management Process in Accordance with Prosci Methodologies and Tools, Abu Dhabi. 

Physical Trainings Delivered